14 Mar 2024 በሃገራዊ የ6 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ አፈፃፀም ውይይት የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አመራርና ሰራተኞች በሃገራዊ የ6 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት አደረጉ፡፡ የእቅድ አፈፃፀ ሪፖርቱ በምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ በወ/ሮ ፈቲያ ደድገባ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ Author abr